
የውዳሴሃ ለማርያም ትኬት
ለጾመ ፍልሰታ በሲሳይ በገና የዜማ መሣሪያዎች ማሠልጠኛ ተቋም እና በሕንደኬ ኢቨንትስ የተዘጋጀ ልዩ የዝማሬ መርሐ ግብር። እያንዳንዱ ትኬት ለመርሐ ግብሩ ድጋፍ የሚሆን ሲሆን፣ ሦስት ዕድለኞች የምስለ ፍቁር ወልዳ ሥዕል ያሸንፋሉ።
- ነሐሴ ፫
- 4 ኪሎ፣ ቅድስት ሥላሴ ስብከተ ወንጌል ሁለገብ አዳራሽ
- ከቀኑ 6:30 ጀምሮ
በዕለቱ 3 አሸናፊዎች በዕጣ ይለያሉ
በዕጣ የሚወጡ ሽልማቶች
- 1ኛ ደረጃ: ትልቅ የምስለ ፍቁር ወልዳ ሥዕል
- 2ኛ ደረጃ: መካከለኛ የምስለ ፍቁር ወልዳ ሥዕል
- 3ኛ ደረጃ: ትንሽ የምስለ ፍቁር ወልዳ ሥዕል
በሲሳይ በገና የዜማ መሣሪያዎች ማሠልጠኛ ተቋም እና በሕንደኬ ኢቨንትስ የተዘጋጀ
የሚከፍሉበት ቦታ
የሚገዙትን ጠቅላላ የትኬት ብር መጠን በትክክል ከእነዚህ የተቋሙ የባንክ ሂሳቦች በአንዱ ይላኩ፤ ከዚያም የማረጋገጫ SMS መልእክቱን በፎርሙ ላይ ይለጥፉ።
Telebirr
የሒሳቡ ስም
Sisay Begena Institute
የሒሳብ ቁጥር
0926765110
Commercial Bank of Ethiopia (CBE)
የሒሳቡ ስም
Sisay Begena Institute
የሒሳብ ቁጥር
1000301501335
እንዴት እንደሚገዙ
- 1በTelebirr ወይም በCBE ከታች በተጠቀሱት የሒሳብ ቁጥሮች ይክፈሉ።
- 2የደረሰዎትን የማረጋገጫ SMS እዚህ ጋር ይለጥፉ።
- 3ወዲያውኑ አረጋግጠን የትኬት ቁጥርዎን እንልካለን።
ትኬትዎን ይግዙ
1 ትኬት = 1 የዕጣ ዕድል። ለበለጠ ዕድል በርከት አድርገው መግዛት ይችላሉ።
የት ነው?
ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሁለገብ አዳራሽ፣ 4 ኪሎ፣ አዲስ አበባ።
